Up next


ጮማ የሆነ ዜና - አበባው አረጋይ የተባለ አሸባሪ የቅማንት ኮሚቴ ወንበዴ ምሱን አግኝቷል!!! እናመሰግናለን ፋኖየ!!

91 Views
መዝናኛ
7
Published on 09 Feb 2019 / In Shows

ጮማ የሆነ ዜና - አበባው አረጋይ የተባለ አሸባሪ የቅማንት ኮሚቴ ወንበዴ ምሱን አግኝቷል!!! እናመሰግናለን ፋኖየ!!

Mesganaw Andualem 12-4-2018 በትግሬ አዛዦች የሚመራው የምእራብ እዝ ከትግራይ በመጡ የመከላከያ ልብስ የለበሱ እና የቅማንት ኮሚቴ አማካኝነት በሶስት የጣምራ አሰላለፍ በጎንደር ላይ ወረራ እየፈጸመ፤ ህዝብ እየጨረሰ እና ቤትና ንብረት እያቃጠለ ይገኛል፡፡ ከጭለልጋ አልፎ በደምብያ ከባድ ተኩስ አለ፡፡ ጯሂት ላይ ለፋኖ ይረዳሉ የተባሉ ባለሀብቶች ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ ደልጊና ቆላድባ ጦርነት ነው፡፡ የትግሬ ጀኔራሎች የዘር ፍጅት እያከናወኑ ይገኛሉ፡፡ በአሜሪካ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የአማራ መንግስታዊ ሀይል የሚያደርገውን ስብሰባ በማስታከክ የመሪዎችን ያልተጠበቀ ተቀባይነት እና የህዝቡን አንድነት በማየት አይኑ የቀላው የትግሬ ሀይል ጦርነት ከፍቷል፡፡ የትግሬ ሀይልና የቅማት ኮሚቴ የሽብር ስራ የሰውን ልጅ የትእግስት ገደብ ማለፉን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ይህንን አሳዛኝ ድርጊት መላው ኢትዮጵያዊያን እንዲያወግዙ እና የአብይ አስተዳደርም አፋጣኝ እርምጅ እንዲወስድ ስንል በንጹሀን ደም ስም እናሳስባለን፡፡ በተያያዘም በኦሮሞ ጽንፈኞች ሚዲያ (ኦኤም ኤን እየተሰራ ያለው አሳፋሪ ጣልቃ ገብነት ህዝብን ወደበለጠ ቀውስ እያመራው እንዳለ እና አደገኛነቱም ከዚህ ሊከፋ እንደሚችል ታውቆ ህዝቡ የአብይን አስተዳደር ተጨባጭ አፋጣኝ እርምጃ እንዲወስድ ግፊት ሊያደርግበት ይገባል፡

Show more
Facebook Comments

Up next