Up next


Biniyam Mekedoniya On seifu Show Party 1

24 Views
Ethio News
6
Published on 29 Sep 2019 / In Shows

መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ብንያም በለጠ አዲስ በተባለ ወጣት ኮተቤ አካባቢ ባደገበት በቤተሰቦቹ መኖሪያ ቤት 40 የአልጋ ቁራኛ አረጋዊያንን በመሰብሰብ የበጎ አድራጎት ስራውን የጀመረ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ምንም ጧሪና ደጋፊ የሌላቸውን በተለይም ደግሞ እራሳቸውን ችለው መፀዳዳት፣ መመገብና መንቀሳቀስ የማይችሉ የአልጋ ቁራኛ የሆኑና የሰው ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ከ2,000 በላይ የሚሆኑ አረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማንን ከወደቁበት ጎዳና በማንሳት በአዲስ አበባ ከተማ አያት ኮንዶሚንየም አጠገብ የከተማው አስተዳደር በነፃ በሰጠው 50 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ በአጭር ጊዜ ውስጥ ግንባታ በማከናወን አመቺ መጠለያ በማዘጋጀት የምግብ፣ አልባሳት፣ ህክምናና ተገቢውን እንክብካቤና ድጋፍ እያደረገ ይገኛል፡፡

Show more
Facebook Comments

Up next