Up next


የወልድያ ስፖርት ክለብ ተጫዋቾች አዲስ አበባ ተደብቀዋል April 16, 2018 Ahadu Radio 94.3

41 Views
Published on 25 Mar 2019 / In News & Politics

የወልድያ ስፖርት ክለብ ተጫዋቾች አዲስ አበባ ተደብቀዋል

የወልዲያ እግር ኳስ ክለብ ተጨዋቾች አዲስ አበባ ተደብቀዋል፡፡ ባለፈው ሳምንት ከፋሲል ጋር በነበረ ጨዋታ በተፈጠረው ግጭት ለሕይወታቸው ሰግተው አዲስ አበባ ላይ ከትመዋል፡፡ ክለቡ አሰልጣኝ የለኝም የነገው ጨዋታ ይራዘምልኝ ቢልም ተቀባይነት አጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት በተጨዋቾች ልምምድ እያደረገ ይገኛል፡፡
ሰሞኑን በተፈጠረው ግጭት ምክንያት አሰልጣኝ ዘማሪያም ወልደጊዮርጊስ 20 ሺ ብር እና 1 ዓመት እገዳ ብሩክ ቃልቦሬ እያንዳና1 ዓመት እገዳ እና 10 ሺ ብር ቅጣት፣ ወልዲያ 5 ጨዋታዎችን ከሜዳው ውጭ እስከ 500 ኪሎ ሜትር እንዲጫወት፣ 250 ሺ ብር እንዲቀጣ እንዲሁም የባለፈው ሳምንት ጨዋታ በፎርፌ 3ለ0 እንዲሸነፍ ውሳኔ እንደተላለፈበት የክለቡ ስራ አስኪጅ አቶ ገረመው ካሳ በተለይ ለአሀዱ ሬድዮ ተናግረዋል፡፡ ክለቡ በውሳኔው ላይ ይግባኝ

Show more
Facebook Comments

Up next