Up next


Online March 22, 2020 Service

35 Views
መዝናኛ
7
Published on 26 Jun 2020 / In Shows

Hello Beza Family!

Thank you for joining us online this morning.

We trust you are all well and in good health. As the pastoral team, we are before the Lord in prayer for our congregation, nation, and world.

We believe it is important to practice wisdom during this time, doing our part to build the body of Christ while simultaneously following practical guidelines from the Ministry of Health and WHO. We are listening closely to official guidance from the government and working within those instructions as we consider how we can continue to equip the body of Christ. Accordingly, we are taking things on a week-by-week basis. We will be communicating regularly through our Telegram channel and other social media platforms.

Since the situation is fluid, we ask that you check in regularly for the latest information about how we as a church are handling the situation.

You may also reach ministers for any ministry needs through the following numbers
Amharic & English: 0912506994
Amharic: 0955984641
English: 0942192942

You can give to your tithes and offerings with the information below

Online giving: bezachurch.org/give
Commercial Bank: Beza International Ministries 1000008965106
Finance Office: See Nardos at TK Building, 5th Floor
_________________________________________

ጤና ይስጥልኝ የቤዛ ቤተሰብ፡፡

ሁላችሁም ደህና መሆናችሁን እናምናለን፡፡
እንደ አገልጋዮች ለጉባኤያችን፣ ለአገራችን እና ለዓለም በጌታ ፊት በፀሎት ነን፡፡

ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ተግባራዊ መመሪያዎችን በጥበብ በመከተል የበኩላችንን በማድረግ የክርስቶስን አካል ለመገንባት የበኩላችንን ድርሻ በዚህ ወቅት ማድረጋችን አስፈላጊ ነው ብለን እናምናለን፡፡

የክርስቶስን አካል መገንባት እንዴት እንደምንቀጥል በማሰብ ከመንግሥት የሚሰጠውን ቀጥተኛ መመሪያ በጥብቅ እያዳመጥን እንገኛለን፡፡ በዚህ መሠረት እኛ በየሳምንቱ ነገሮችን እየወሰንን ነው፡፡ በቴሌግራም ገፃችን እና በሌሎች ማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች በመደበኛነት በየጊዜው መረጃ እንልካለን፡፡ ሁኔታው ተለዋዋጭ ስለሆነ ፣ እኛ እንደ ቤተክርስቲያን ሁኔታውን እንዴት እንደምንይዝ የጊዜውን መረጃ በመደበኛነት እንዲመለከቱ እንጠይቅዎታለን።

በሚቀጥሉት የስልክ ቁጥሮችም አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ፡-
አማርኛ እና እንግሊዝኛ: 0912506994
አማርኛ: 0955984641
እንግሊዝኛ: 0942192942

በዚህ ወቅት ለጉባኤያችን ቀጣይ መንፈሳዊ እንክብካቤ ለመስጠት ቁርጠኛ መሆናችንን እንዲሁም ለአገልጋዮቻችንም ፍላጎቶች ማሟላት አለብን፡፡ ስለሆነም ምንም እንኳን የአምልኮ ጉባኤ ባይካሄዱም ሁሉም የቤተክርስቲያኑ አባላት በተቻላቸው መጠን በዚህ ወቅት መስጠታቸውን እንዲቀጥሉ እናበረታታለን ፡፡ አሥራቶች በድረ ገጽ፣ በማንኛውም የንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ወይም በአካል በቤተክርስቲያናችን ፋይናንስ ቢሮ ሊሰጡ ይችላሉ ፡፡

በድህረ ገፅ ለመስጠት: bezachurch.org/give
ንግድ ባንክ ቤዛ ኢንተርናሽናል ሚኒስትሪስ 1000008965106
ፋይናንስቢሮ -ናርዶስ በቲኬ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ላይ


#BezaChurch #HomeChurch

Show more
Facebook Comments

Up next