Up next


Ethiopia: የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽንና የብሔራዊ እርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት ሹመት ፀደቀ

21 Views
zehabesha
2
Published on 08 Feb 2019 / In News & Politics

የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽንና የብሔራዊ እርቀ ሰላም ኮሚሽንን ለማቋቋም የወጡ አዋጆችን በቅርቡ ማፅደቁ ይታወሳል። በዚሁም መሰረት ምክር ቤቱ በ4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 24ኛ መደበኛ ስብሰባ በትላንትናው ዕለት ለሁለቱም ኮሚሽኖች የቀረቡለትን እጩዎች ሹመት አፅድቋል

Show more
Facebook Comments

Up next