Up next


የደበበ ሰይፉ ህይወት ታሪክ ላይ ያተኮረው ሲዲ የምረቃ ስነስርአቱ ዛሬ ተጠናቀቀ ግጥሙን ያቀረበችው ሀረገወይን አሰፋ

39 Views
መዝናኛ
7
Published on 20 Jul 2019 / In Shows

የደበበ ሰይፉ ህይወት ታሪክ ላይ ያተኮረው ሲዲ የምረቃ ስነስርአቱ ዛሬ ግንቦት 1 2011 ተጠናቀቀ::
በጣም ደስ ብሎኛል፡፡ የብሄራዊ ቴአትር ዋና ዳይሬክተር አቶ ማንያዘዋል እንደሻው ፤ ገጣሚ ወንድዮ አሊ ፤ ተፈሪ መኮንን ፤ ተፈሪ አለሙ ፤ ሀረገወይን አሰፋ የቴአትር ጥበባት መምህራን ብዙዎቹ ታድመው ነበር፡፡ የደበበ ቤተሰቦችም እንዲሁ፡፡ ሁሉ በእግዚአብሄር ፈቃድ በድል ተጠናቀቀ ፤፤ይቀጥላል ፤፤ መድረክ መሪዋ ሜሮን ንጉስ በርቺ ብራቮ

Show more
Facebook Comments

Up next