Up next


Ethio Jimma Abajifar Community of North America’s Meeting Announcement (Amharic)

35 Views
Bariisoo
0
Published on 31 Aug 2019 / In Shows

"አንድ እንጨት ብቻውን አይነድም"
ህብረታችን እንደችቦ ሰብስቦ ካቆመን
የጅማን ችግር እኛው በኛው እንፈታለን
የውብዋ ጅማ ልጆች June 15 በኢትትዬጽያ ኢንባሲ ተገኝተን ወገኖቻችንን በምን እንርዳ እንዴት እናስተምራቸው ስንል ጅማን ከቀደመው ስልጣኔዋ ተነስተን አሁን ያለችበት ሁኔታ አልፈን የእውቀት ቤት ልናደርጋት እንመክራለን
በእሉቱ በሴሜን አሜሪካ የምነገኝ የጅማ ልጆች ተሰብስበን በክፉም በደግም እኛው ለኛ እንዴት እንደራሳለን ስንል እንወያያለን

ይቻላል በሚለው ንፁህ አንድነታችን ተደጋግፈን
ሃገራችንን እንዴት እናልማ ?በኢንቨስትመንት ጎዳና የሃገር ምሳሌ ለመሆን አቅጣጫ እንጠቁም

ኑ ! በጋራ
ስለጅማ እናውራ

Joyful, green, strong, full of promise. That is Jimma. But how will our children describe Jimma in the future?

Join the Ethio-Jimma Abba Jifar Community of North America on June 15 in Washington DC as the Jimma diaspora convenes to discuss creating a new vision for Jimma centered on education and sustainable change.

Our success is only as poweful as our unity. Every voice counts, every voice matters. We hope to see you there for this epic event!

Show more
Facebook Comments

Up next