በመንግሰት ታጣቂዎች ለተገደሉ እና ለተሰው የዎላይታ ታጋዮች የዳሞት ሶሬ እና የጉኑኖ ከተማ ህዝብ እና ዬላጋ ቤተሰቦቹ ቤት በመድረስ አጽናንተዋል በመግደል እና በማሰር ህዝብን ማሸማቀቅ ከፍተኛ ዋጋ የሚያስከፍል መሆኑን ለገዳዩ እና ለጨፍጫፊው መንግስት አስገንዝበዋል