Up next


Ethiopia: የሶማሌን ክልል በተመለከተ የዐቃቢ ህግ ሙሉ መግለጫ |አቶ አህመድ ሽዴ ተርፈዋልን?|

27 Views
LTVchannel
2
Published on 07 Feb 2019 / In TV

በአቶ አብዲ ኤሌና በሌሎች 40 ሰዎች ላይ በቀጣዩ ሰኞ ክስ ሊመሰረት ነው፡፡

“በሁለት ቀናት ግርግር ከ412 ሚሊየን ብር በላይ ከባንኮች እና ከህዝቡ ላይ ተዘርፏል፡፡”

“ የአቶ ጌታቸው አሰፋን ጉዳይ በተመለከተ ከክልሉ መንግስት ጋ በጋራ እየሰራን ነው፡፡”

የኢፌድሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ

Show more
Facebook Comments

Up next