التالي


ETHIOPIA | የቤተሰብ ጨዋታ ፕሮግራም አቅራቢ ነጻነት ወርቅነህና EBS ቲቪ ተለያዩ!

49 المشاهدات
ebstv
5
نشرت في 24 Sep 2019 / في الناس والمدونات

ለ3 ዓመታት ያህል በEBS ቴሌቪዥን ሲተላለፍ የነበረው "የቤተሰብ ጨዋታ" የቴሌቪዥን ፕሮግራም አዘጋጅ የምናውቀው አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ከEBS ቴሌቪዥን ጋር ተለያይቷል።


Find us on the following links
Facebook: https://www.facebook.com/Habeshapeopl...
Instagram: https://www.instagram.com/habesha_dibab
Patreon: https://www.patreon.com/HabeshaDibab
በአዲስ አመት በአዲስ ፕሮግራምና በአዲስ የቴሌቪዥን ጣቢያ ብቅ እንደሚል ተነግሯል። መስከረም ወር አጋማሽ ይጀምራል የተባለው ይኸው አዲስ ፕሮግራሙ በናሁ ቴሌቪዥን እንደሚተላለፍ ሰምተናል።

أظهر المزيد
تعليقات الفيسبوك

التالي