የግድቡ መሐንዲሶች በዝርዝር እንዳስረዱን በአጠቃላይ የሲቪል ሥራው 84 በመቶ፣ የኤሌክትሮ መካኒክ ሥራው 28 ነጥብ 79 በመቶ፣ የብረታብረት ሥራው 2 ነጥብ 65 በመቶ የደረሰ ሲሆን የፕሮጀክቱ አጠቃላይ ሥራዎች በአማካይ 67 ነጥብ 97 በመቶ መድረሱን አብስረዋል