Ethiopia: የኢትዮ-ጂቡቲ የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ በጅቡቲ ሊካሄድ ነው
0
0
29 ጊዜ ታይቷል
የተለቀቀበት ቀን 06 Feb 2019 / በ ሙዚቃ
ከኢትዮጵያ 10 የሚደርሱ ሚኒስትሮች የሚሳተፉበት 15ኛው የኢትዮ-ጂቡቲ የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ከፊታችን እሁድ ጥር 19 ጀምሮ እስከ 22 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ በጂቡቲ እንደሚካሄድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
ተጨማሪ አሳይ
ኮሜንት ፃፍ