Up next


ታላቁ ጃጋማ ኬሎ-ጸረ ፋሽስቱ የኢትዮጵያ ጀግኖች Ahadu Radio 94.3

78 Views
Published on 25 Mar 2019 / In News & Politics

ፋሽሽት ጣሊያን ኢትዮጵያን በግፍ በወረረበት ዘመን ጀነራል ጀጋማ በ15 ዓመታቸው ሸፈቱ ። በአፍላው የወጣትነት ጊዜያቸው የ3500 አርበኞች አለቃ ነበሩ ። በምዕራብ ሸዋ የነበረውን የፋሽስት ጦር ሰቅዘው የያዙት ጀግናው ጃጋማ ኬሎ፤ አምስት አመት ሙሉ በጀግንነት ሲጋደሉ ከማሸነፍ በቀር አንዴም ቢሆን ተማርከውም ሆነ ተሸንፈው አያውቁም

Show more
Facebook Comments

Up next