ታላቁ ጃጋማ ኬሎ-ጸረ ፋሽስቱ የኢትዮጵያ ጀግኖች Ahadu Radio 94.3
0
0
78 المشاهدات
نشرت في 25 Mar 2019 / في الأخبار والسياسة
ፋሽሽት ጣሊያን ኢትዮጵያን በግፍ በወረረበት ዘመን ጀነራል ጀጋማ በ15 ዓመታቸው ሸፈቱ ። በአፍላው የወጣትነት ጊዜያቸው የ3500 አርበኞች አለቃ ነበሩ ። በምዕራብ ሸዋ የነበረውን የፋሽስት ጦር ሰቅዘው የያዙት ጀግናው ጃጋማ ኬሎ፤ አምስት አመት ሙሉ በጀግንነት ሲጋደሉ ከማሸነፍ በቀር አንዴም ቢሆን ተማርከውም ሆነ ተሸንፈው አያውቁም
أظهر المزيد
تعليقات الفيسبوك