Up next


የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት ጉብኝት

26 Views
fanatv
1
Published on 30 Aug 2020 / In Shows

የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በመስቀል አደባባይ እየተገነባ ያለውን የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት በሚጎበኙበት ወቅት ፕሮጀክቶቹ ከከተማ ውበት ባለፈ የኢኮኖሚ ጠቀሜታ እንዳላቸው የተናገሩ ሲሆን ክትትሉን በማጠናከር በጊዜው ከፍጻሜው ለማድረስ በርብርብ ይሰራል ብለዋል፡፡

Show more
Facebook Comments

Up next