التالي


የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት ጉብኝት

26 المشاهدات
fanatv
1
نشرت في 30 Aug 2020 / في الناس والمدونات

የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በመስቀል አደባባይ እየተገነባ ያለውን የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት በሚጎበኙበት ወቅት ፕሮጀክቶቹ ከከተማ ውበት ባለፈ የኢኮኖሚ ጠቀሜታ እንዳላቸው የተናገሩ ሲሆን ክትትሉን በማጠናከር በጊዜው ከፍጻሜው ለማድረስ በርብርብ ይሰራል ብለዋል፡፡

أظهر المزيد
تعليقات الفيسبوك

التالي