Up next


Ethiopia: ስንኖር ዋስትና የሌለን፤ ስንሞት ዜና የሆነን ምስኪን ኢትዮጵያውያን! በስናፍቅሽ አዲስ

32 Views
zehabesha
2
Published on 02 Jul 2019 / In News & Politics

የአማራ ክልል የጸጥታ ሃላፊ ችግሩን ኦነግ እንደፈጠረው ገልጸዋል፡፡ የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር የጸጥታ ሃላፊም የሚጋሩት ይሄንኑ ነው፡፡ የተደራጀው ቡድን ኦነግ እንደሆነ ነበር ለአማራ ቴሌቨዥን በስልክ የገለጹት፡፡ ምሽቱን መግለጫ የሰጡት የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር አምባቸው ጥፋቱ ያደረሰውን ጉዳት ኮንነው፣ ለሞተ አዝነው፣ ችግሩን ለመፍታት እየሰሩ መሆናቸውን በመግለጽ የችግሩ ፈጣሪ የሆነውን አካል እከሌ ነው ከማለት ተቆጥበዋል

Show more
Facebook Comments

Up next