التالي


Ethiopia: ስንኖር ዋስትና የሌለን፤ ስንሞት ዜና የሆነን ምስኪን ኢትዮጵያውያን! በስናፍቅሽ አዲስ

34 المشاهدات
zehabesha
2
نشرت في 02 Jul 2019 / في الأخبار والسياسة

የአማራ ክልል የጸጥታ ሃላፊ ችግሩን ኦነግ እንደፈጠረው ገልጸዋል፡፡ የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር የጸጥታ ሃላፊም የሚጋሩት ይሄንኑ ነው፡፡ የተደራጀው ቡድን ኦነግ እንደሆነ ነበር ለአማራ ቴሌቨዥን በስልክ የገለጹት፡፡ ምሽቱን መግለጫ የሰጡት የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር አምባቸው ጥፋቱ ያደረሰውን ጉዳት ኮንነው፣ ለሞተ አዝነው፣ ችግሩን ለመፍታት እየሰሩ መሆናቸውን በመግለጽ የችግሩ ፈጣሪ የሆነውን አካል እከሌ ነው ከማለት ተቆጥበዋል

أظهر المزيد
تعليقات الفيسبوك

التالي