التالي


Ethiopia: የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽንና የብሔራዊ እርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት ሹመት ፀደቀ

21 المشاهدات
zehabesha
2
نشرت في 08 Feb 2019 / في الأخبار والسياسة

የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽንና የብሔራዊ እርቀ ሰላም ኮሚሽንን ለማቋቋም የወጡ አዋጆችን በቅርቡ ማፅደቁ ይታወሳል። በዚሁም መሰረት ምክር ቤቱ በ4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 24ኛ መደበኛ ስብሰባ በትላንትናው ዕለት ለሁለቱም ኮሚሽኖች የቀረቡለትን እጩዎች ሹመት አፅድቋል

أظهر المزيد
تعليقات الفيسبوك

التالي